Lamborghini Huracán LP 610-4 t
free book gift

በአሏህ ስም እጅግ በጣም ርህሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።


Iqra

=<({አል-ኢኽላስ 112:1-4})>=

ﺑﺴﻢ ﺍﻟﻠﻪ ﺍﻟﺮﺣﻤﻦ ﺍﻟﺮﺣﻴﻢ


1. በል! እርሱ አላህ አንድ ነው።

2. አላህ (የሁሉ) መጠጊያ ነው።

3. አልወለደም፤ አልተወለደምም።

4. ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም።
Iqra
Iqra

Homeየወጣቱ ተልዕኮ ምንነትየአቂዳ ትምህርቶችየሶላት መመሪያረመዷንሙስሊም ሴቶችኢስላማዊ ቤተሰብከታሪክ ማህደርሐዲስለወጣቶችትምህርትና መሰረታዊ ክህሎታችጤናችንግጥምጥያቄና መልስኢስላማዊ መዝገበ ቃላት
free book gift

=<({አል-ቁርአን 96:1-5})>=

ያ ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም አንብብ!

free book gift

በቡኻሪ በተዘገበው ሐዲስ መሰረት እውቀትን መሻት በእያንዳንዱ ሙስሊም ላይ ግዴታ ነው።

free book gift

۩۞۩ እራሳችነን ሳንለውጥ ሌሎችን መለወጥ ለምን አስፈለገን?۩۞۩


ዛሬ የብዙወቻችን ችግር ኢልም አይደለም ተግባሩ እንጂ። ብዙወቻችን አንብበናል ፣ ሰምተናል ፣ አውቀናልም ነገርግን ከአስተማሪውም ሆነ ከተማሪው የተግባር ሰው ጠፍቷል። መካሪው እና ተመካሪው እኩል ሆኗል!!!

በእርግጠኝነትና በቆራጥ ውሳኔ መንቃት የምንፈልግ ሁሉ በዚህ የቁርአን አንቀፅ እንንቃ!!!

አሏህ በቁርአኑ በሱረቱ አል-ሶፍ አንቀፅ 2 ላይ እንዲህ ይላል:-

=<({አል-ቁርአን 61:2})>=

{2} እናንተ ያመናችሁ ሆይ የማትሰሩትን ነገር ለምን ትናገራላችሁ።

በሱረቱል በቀራ አንቀፅ 44 ላይ እንዲህ ይላል:-

=<({አል-ቁርአን 2:44})>=

{44} እናንተ መጽሐፉን የምታነቡ ሆናችሁ ሰዎችን በበጎ ስራ ታዛላችሁን? ነፍሶቻችሁንም ትረሳላችሁን? የስራዎቻችሁን መጥፎነት አታውቁምን?

አይሁዶች መጽሐፍ ተሰቷቸው ስላልተስራሩበት በአህያ ተመሰሉ አሏህ በቁርአኑ በሱረቱል ጁምአ አንቀው 5 ላይ እንዲህ ይለላል:-

=<({አል-ቁርአን 62:5})>=

{5} የእነዚያ ተውራትን የተጫኑትና ከዚያም ያልተሸከሟት(ያልሰሩባት) ሰዎች ምሳሌ መጽሐፎችን እንደሚሸከም አህያ ቢጤ ነው። የእነዚያ በአሏህ አንቀጾች ያስተባበሉት ህዝቦች ምሳሌ ከፋ። አሏህም በዳዮችን ህዝቦች አይመራም።

©የወጣቱ ተልእኮ

۩۞۩ Youth-Mission
የወጣቱ ተልእኮ-> page۩۞۩

page:
http://facebook.com/youth.mission29

website:
http://youth-mission.mobie.in

'~'-.,__,.-'~'
_,.-'~''~'-.,_

735

የወጣቱ ተልዕኮ አድራሻ
free book gift

Download Islamic Books
ኢስላማዊ መጽሐፎችን ያውርዱ

Important Web Links


free book gift

free book gift

free book gift

ስለወጣቱ ተልዕኮ ምንነት ለማወቅ እዚህ ላይ ክሊክ ያድርጉ

Copyright©Youth-Mission የወጣቱ ተልዕኮ